22 lines
1.3 KiB
Plaintext
22 lines
1.3 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ መረጃ",
|
|
"body": "ሰለሞን ስለቤተመቅደስ ስራው ከንጉሥ ኪራም ጋር አወራ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ኪራም ለዳዊት በዘመኑ ሁሉ ወዳጁ ነበረ",
|
|
"body": "ኪራም ለዳዊት ሁልጊዜ የቅርብ ወዳጁ ነበረ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እግዚአብሔር ከእግሩ በታች እስኪጥልለት ድረስ",
|
|
"body": "ጠላትን ከእግር ስር መጣል ማለት ማሸነፍ ወይም መማረክ ማለት ነው፡፡ ተርጓሚ “እግዚአብሔር ዳዊት ጠላቶቹን እንዲያሸንፍ ይረዳው ነበር፡፡” ወይም “ እግዚአብሔር ዳዊትን ጠላቶቹን እንዲያሸንፍ ይረዳው ስለነበር ዳዊት ጊዜ አልነበረውም፡፡” "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በዙሪው ስለነበረ ሰልፍ ",
|
|
"body": "ሌላ አማራጭ ትርጉም፡- “በጠላቶቹ ሰፍም ስለተከበበ ወይም “ በሁሉም አቅጣጫ ከጠላቶቹ ጋር ፍልሚያ ላይ ስለነበር” "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እግዚአብሔር ከእግሩ በታች እስኪጥልለት ድረስ",
|
|
"body": "ይህ እግዚአብሔር ለዳዊት በጠላቶቹ ላይ ፍፁም በላይነትን ከእግሩ በታች ስለመጣሉ ይናገራል፡፡"
|
|
}
|
|
] |