14 lines
1.1 KiB
Plaintext
14 lines
1.1 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "መርከቦቹ ተሰብረው ነበር\n",
|
|
"body": "ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ \"መርከቦቹ ተሰብረው ነበር\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከአባቶቹ ጋር አንቀላፋ/ተኛ\n",
|
|
"body": "የኢዮሣፍት መሞት የተገለጸው እንደተኛ ተደርጎ ነው፡፡ ይህ በ1 ነገሥት 2፡10 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ሞተ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ዩፊምዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚሉትን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከእነርሱ ጋር ተቀበረ\n\n",
|
|
"body": "ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ \"ሰዎች እርሱን ቀበሩት\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
}
|
|
] |