14 lines
1.2 KiB
Plaintext
14 lines
1.2 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ንጉሡ በሰረገላው ላይ ተደግፎ ነበር\n",
|
|
"body": "ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ \"አንድ ሰው ንጉሡን በሰረገላው ላይ ደግፎት ነበር\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ጩኸቱ ቀጠለ\n",
|
|
"body": "እዚህ ስፍራ \"ጩኸት\" የሚወክለው ይጮሁ የነበሩ ወታደሮችን ነው፡፡ \"ወታደሮቹ መጮህ ጀመሩ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)\n"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እያንዳንዱ ሰው ወደ ከተማው መመለስ ይኖርበታል፤ ደግሞም እያንዳንዱ ሰው ወደ አካባቢው መመለስ ይኖርበታል\n",
|
|
"body": "እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትረጉም አላቸው፣ የተጣመሩት ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ) "
|
|
}
|
|
] |