22 lines
1.4 KiB
Plaintext
22 lines
1.4 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አገልጋይህ ወጥቶ ይሄዳል\n",
|
|
"body": "ነቢዩ ራሱን በሶስተኛ መደብ መግለጹ ለንጉሡ ላለው ክብር ምልክት ነው፡፡\n"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ወደ ጦርነቱ ግለት\n",
|
|
"body": "እዚህ ስፍራ \"የጦርነቱ ግለት\" እጅግ ከባድ እና ከባድ የሆነውን ውጊያ የሚገልጽ ፈሊጥ ነው፡፡ \"ጦርነቱ በጣም በበረታበት ስፍራ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የአንተ ህይወት በእርሱ ህይወት ምትክ ይሰጣል\n",
|
|
"body": "\"አንተ በእረሱ ስፍራ ትሞታለህ\"\n"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አንድ ታላንት/መክሊት ብር\n",
|
|
"body": "ታላንት/መክሊት ወደ 33 ኪሎግራም የሚጠጋ የክብደት መለኪያ ነው፡፡ \"33 ኪሎግራም ብር\" (መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ወቅት የክብደት መለኪያ የሚለውን ይመልከቱ) "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እዚህና እዚያ ማለት\n",
|
|
"body": "በጣም መሯሯጥን እና በስራ መያዝን የሚወክል ፈሊጥ ነው፡፡ \"ሌሎች ነገሮችን ማድረግ\" ወይም \"ይህንን እና ያንን ማድረግ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
}
|
|
] |