34 lines
1.5 KiB
Plaintext
34 lines
1.5 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ለእርሱ በእየሩሳሌም መብራት ሰጠው",
|
|
"body": "እዚህ ስፍራ \"መብራት\" የሚለው ቃል የሚወክለው ዳዊት ንጉሥ እንደነበረ በእርሱ ስፍራ የሚነግሥን የእርሱን ትውልድ ነው፡፡ \"ለዳዊት በእየሩሳሌም የሚነግሥ ትውልድ ሰጠው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ) "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከእርሱ በኋላ የእርሱን ወንድ ልጅ በማስነሳት",
|
|
"body": "\"ከእርሱ በኋላ የአብያን ወንድ ልጅ በማስነሳት\" ወይም \"ለአብያ ወንድ ልጅ በመስጠት\""
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በዐይኖቹ ፊት ትክክል ሆኖ የታየውን",
|
|
"body": "እዚህ ስፍራ ዐይኖች የሚለው የሚወክለው ማየትን፣ ሲሆን ማየት ደግሞ ሀሳብን ወይም ፍርድን ይወክላል፡፡ \"ያህዌ ትክክል ነው የሚለው\" ወይም \"ያህዌ ትክክል ነው ብሎ የሚቆጥረው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ) "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በእርሱ የህይወት ዘመን ሁሉ ",
|
|
"body": "\"ዳዊት በኖረበት ዘመን በሙሉ\" ወይም \"በዳዊት የህይወት ዘመን ሁሉ\""
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "",
|
|
"body": ""
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "",
|
|
"body": ""
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "",
|
|
"body": ""
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "",
|
|
"body": ""
|
|
}
|
|
] |