26 lines
1.6 KiB
Plaintext
26 lines
1.6 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ከእዮርብዓምም ወገን በከተማይቱ ውስጥ የሞተውን ውሾች ይበሉታል ",
|
|
"body": "ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ውሾች ከእዮርብዓም ወገን የሆኑትንና በከተማ ውስጥ የሞተውን ይበሉታል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በሜዳውም የሞተውን የሰማይ ወፎች ይበሉታል ",
|
|
"body": "ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ የሰማይ ወፎች በሜዳ የሞተውን ማንንም ይበላሉ፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እግርሽም ወደ ከተማ በገባ ጊዜ ",
|
|
"body": "እዚህ ጋር እግር የሚለው ቃል ሙሉ ሰውነትን የሚወክል ዘይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ “የእስራኤል ህዝብ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ይቀብሩትማል",
|
|
"body": "“በመቃብር መቅበር”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በእዮርብዓም ቤት ",
|
|
"body": "እዚህ ጋር “ቤት” የሚለው ቃል ለቤተሰብ ዘይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ “በእዮርብዓም ቤተሰብ ሁሉ” "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ዘንድ…….መልካም ነገር ተገኝቶበታልና ",
|
|
"body": "“ዘንድ” የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን ፍርድ መይም ምዘና ይወክላል፡፡ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ያገኘው (የፈረደው) ነገር ሁሉ መልካም ሆነ አገኘ”"
|
|
}
|
|
] |