18 lines
718 B
Plaintext
18 lines
718 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አህያውን ጫነለት ",
|
|
"body": "ይህ ማለት የእግዚአብሔር ሰው እንዲቀመጥበት ኮርቻ በአህያ ጀርባ ላይ አስቀመጠለት የ1ነገስት 13፡13 ትርጉምን ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሬሳው በመንገድ ወድቆ ",
|
|
"body": "ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ “ሬሳውን በመንድ ተወ (ጣለ)”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሬሳውን",
|
|
"body": "የሞተው ሰውነቱን "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "መጥተውም ……አወሩ",
|
|
"body": "ይህ የሚመለክተው በመንገድ ያዩትን መሆኑን ነው፡፡ ተርጓሚ “መጥተው ያዩትን አወሩ”"
|
|
}
|
|
] |