18 lines
823 B
Plaintext
18 lines
823 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ከእግዚአብሔር ዘንድ ተመድቦ ነበርና",
|
|
"body": "ይህ ፈሊጣዊ ንግግር ሲሆን በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ነገሮች እንዲህ እንዲሆኑ እግዚአብሔር አደረገ” "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በአኪያ አድርጎ…….ለአዮርብዓም የተናገረውን ",
|
|
"body": "የተናገረውን የሚለው ፈሊጣዊ ንግግር ለሌላ ሰው የሚነገር መልዕክትን መስጠት ይገልፃል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አኪያ………እዮርብዓም……ናባጥ",
|
|
"body": "እነዚህ የሰዎች (ወንዶች) ስሞች ናቸው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሴሎናዊ",
|
|
"body": "ይህ ከሴሎን ከተማ የሆኑ ሰዎችን ይገልፃል፡፡ "
|
|
}
|
|
] |