18 lines
898 B
Plaintext
18 lines
898 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ መረጃ",
|
|
"body": "አኪያ እግዚአብሔር ያለውን ለእዮርባአም መናገሩን ቀጥሏል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እወስድሃለው",
|
|
"body": "ይህ ቃል እግዚአብሔር ለእዮርባአም መናገሩን ያሳያል፡፡ "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በፊቴ የቀናውን ",
|
|
"body": "“ፊት” የአንድ ሰው አመለካከት ወይም ሃሳብ ዘይቤ ነው፡፡ ይህ በተለምዶ ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ የ1ነገሰት 11፡33 ትርጉምን ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ፅኑ ቤት እሠራልሃለሁ",
|
|
"body": "“ቤት እሰራልሃለሁ” የሚለው ሐረግ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ሥርወ-መንግስትን የመመስረት ዘይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ “ረጅም ዘመን ያለው መንግስትን መመስረት”"
|
|
}
|
|
] |