22 lines
977 B
Plaintext
22 lines
977 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ መረጃ",
|
|
"body": "አኪያ እግዚአብሔር ለእዮርባአም ያለውን መናገሩን ቀጥሏል፡፡ "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አልወስድም ",
|
|
"body": "አልወስድም የሚለው ቃል እግዚአብሔር መናገሩን ያሳያል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከእጁ ",
|
|
"body": "እዚህ ጋር “እጅ” የአንድ ሰው ስልጣን፣ ቁጥጥርና ጉልበት ያሳያል ተርጓሚ “ከቁጥጥሩ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እሰጥሃለው ",
|
|
"body": "ይህ ቃል ለእዮርባአም መሆኑን ያሳያል "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በፊቴ ሁል ጊዜ መብራት ይሆንለት ዘንድ ",
|
|
"body": "“መብራት” የሚለው ቃል የአንድ ሰው ተፅዕኖና ምሪት ዘይቤ ነው፡፡ \nተርጓሚ “ኪዳኔን በመታዘዙ አንድ ተፅዕኖና ምሪት ሁልጊዜ የሚገዛ ነገድ (Hei)ለዳዊት ቤት ይሆናል”\n"
|
|
}
|
|
] |