14 lines
951 B
Plaintext
14 lines
951 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ወይዛዝር የሆኑ ሰባት መቶ ሚስቶች ሦስት መቶ ቁባቶች",
|
|
"body": "ወይዛዝር የሆኑ 700 ሚስቶችና 300 ቁባቶች"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ልቡን አዘነበሉት ",
|
|
"body": "የአንድን ሰው ልብ ማዘንበል ማለት የልቡን ሃሳብ (ፍቅር) እንዲለውጥ ማድረግ ማለት ነው፡፡ የ1ነገስት 11፡01 ትርጉምን ተመልከት፡፡ ተርጓሚ “ልቡን ከእግዚአብሔር መለሰ” ወይም “የእነርሱን አምላክ እንዲያመልክ አሳመኑት”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የአባቱ ዳዊት ልብ ……ፍፁም እንደነበረ…….ልቡ እንዲሁ አልነበረም",
|
|
"body": "ልብን ፍፁም ማድረግ ሙሉ በሙሉ መስጠትን ወይም መውደድን ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ “እንደ ዳዊት ሙሉ በሙሉ የተሰጠ አልነበረም”"
|
|
}
|
|
] |