14 lines
773 B
Plaintext
14 lines
773 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ንጉሱም ሰለሞን ",
|
|
"body": "“ንጉሡም” የሚለው ቃል በዋናው ታሪክ ውስጥ ሌላ የታሪኩን ክፍል ለማሳየት ተራኪው የተጠቀመበት ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሞዓባውያን….አሞናውያን…. ኤዶማውያን….. ሲዶናውያን….. ኬጢያውያን",
|
|
"body": "“እነዚህ የሰዎች የጎሳ ስም ናቸው”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አምላኮቻቸውን ትከተሉ ዘንድ…..ልባችሁን ያዘነብላሉና ",
|
|
"body": "የአንድ ሰው ልብ ማዘንበል ማለት የልቡን ሃሳብ እንዲለውጥ ማሳመን ማለት ነው፡፡“የእነርሱን አምላክ እንድታመልኩ አሳመኑአችሁ”\t"
|
|
}
|
|
] |