|
[
|
|
{
|
|
"title": "120 መክሊት መርቅ",
|
|
"body": "“አንድ መቶ ሀያ መክሊት ወርቅ” “መክሊት” የወርቅ መለኪያ ሲሆን ከ33 ኪ.ግ ጋር ይስተካከላል፡፡ ተርጓሚ “ወደ 4,000 ኪ.ግ ገደማ ወርቅ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እንደሰጠችው ያለ የሽቱ ብዛት ከዚያ ወዲያ አልመጣም",
|
|
"body": "ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ንግስተ ሳባ የሰጠችውን ሽቱ ያክል ማንም ለንጉስ ሰለሞን ሰጥቶት አያውቅም”"
|
|
}
|
|
] |