14 lines
768 B
Plaintext
14 lines
768 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ከእርሱም ጋር እስራኤል ሁሉ……..የእስራኤል ልጆች ሁሉ ",
|
|
"body": "እነዚህ ጥቅል ሐረጎች አንድም 1)1ነገስት 8፡1 ላይ የተዘረዘሩትን ሰለሞን ወደ እዬሩሳሌም የጠራቸው ወይም 2) ለግብዣው ወደ እዬሩሳሌም የተጓዙትን ነው በእስራኤል የሚኖር ሁሉ ላይሆን ይችላል፡፡ "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ስምንተኛው ቀን",
|
|
"body": "ስምተኛው የሚለው ቃል ለ“8” ተራ ነው "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ተደስተው ሐሤትም",
|
|
"body": "ሁለቱም በመሠረቱ አንድ አይነት ትርጉም ሲኖራቸው የተቀናጁትም አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ "
|
|
}
|
|
] |