18 lines
884 B
Plaintext
18 lines
884 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "የእስራኤል ጉባኤ ሁሉ ",
|
|
"body": "“የተሰበሰቡ የእስራኤል ህዝብ ሁሉ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ለባሪያዎችህ ቃል ኪዳንና ምህረትን የምትጠብቅ \n",
|
|
"body": "ተርጓሚ በታማኝነት ቃልኪዳንህን የምትወድ ወይም “ለቃል ኪዳንህ ታማኝ የሆንክ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በፍፁም ልባቸው በፊትህ ለሚሄዱ ",
|
|
"body": "የሰው የአኗኗር ዘይቤ ልክ ሰው በመንገዱ እንደሚሄድ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ ተርጓሚ “አንተ እንዲኖሩ የምትፈልገውን ኑሮ በሙሉ ልባቸው መኖር”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በእጅህ ፈፀምኸው",
|
|
"body": "“እጅ” በእጅ ውስጥ ላለው ጉልበት ዘይቤ ነው “ በጉልበትህ ያልከውን ፈፀምኽ”"
|
|
}
|
|
] |