22 lines
1.3 KiB
Plaintext
22 lines
1.3 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "የተናገረውን ቃል አፀና ",
|
|
"body": "ይህ ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ ተርጓሚ “ልክ እንደተናገረው አደረገ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በአባቴ በዳዊት ፋንታ ተነሣሁ",
|
|
"body": "ከፍታ የጉልበተኛነት ዘይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ “አባቴ ዳዊት የነበረውን ጉልበት አገኘው”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በእስራኤል ዙፋን ላይ ተቀመጥሁ ",
|
|
"body": "“ዙፋን” በዙፋን ላይ ተቀምጠው ስለሚሠራ ሥራ ዘይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ “በእስራኤል ላይ እገዛለሁ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ለእግዚአብሔር ስም ",
|
|
"body": "“ስም” ለአንድ ሰው የዘይቤ ንግግር ነውና የሚመለክ ሰው ስም ነው፡፡ 1ነገስት 3፡2 ትርጉምን ተመልከት፡፡ ተርጓሚ “ሰዎች እግዚአብሔርን የሚያመልኩበት”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የእግዚአብሔር ቃል ኪዳን ባለበት……. በዚያ",
|
|
"body": "እግዚአብሔር ቃል ኪዳኑን የፃፈበት ድንጋይ እራሱ ቃል ኪዳን እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ ተርጓሚ “እግዚአብሔር ቃልኪዳኑን የፃፈበት ድንጋይ ናቸው (በዚያ)”"
|
|
}
|
|
] |