22 lines
1.2 KiB
Plaintext
22 lines
1.2 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አራት የናስ መንኩራኩሮች ……ወሰከምት ",
|
|
"body": "ለእያንዳንዱ ጥንድ መንኩራኩር አንድ ወሰከምት ነበር፡፡ ተርጓሚ “አራት የናስ መንኩራኩሮች እና ሁለት መሰከምቶች” "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በአራቱ ማዕዘን ",
|
|
"body": "“የእያንዳንዱ መቀመጫ አራት ጎኖች "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የመታጠቢያ ሰን……እግሮች ",
|
|
"body": "እያንዳንዱ እግር ከመታጠቢያ ሰን ጋር በአንድ ላይ ነበር፡፡ \nይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ኪራም እግሮቹን (ድጋፎቹን) ሞላላ ቅርፅ ካላቸው ጋር አያያዘ፡፡”\n"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አንድ ክንድና ተኩል …….አንድ ክንድ ",
|
|
"body": "አንድ ክንድ 46 ሳ.ሜ. ነው፡፡ ተርጓሚ “70 ሳ.ሜ. ገደማ ….50 ሳ.ሜ.” "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ክፈፉ ግን አራት ማዕዘን ነበር ",
|
|
"body": "የመቀመጫዎች ክፈፎች አራት ማዕዘን ነበሩ፡፡ ይህ ሐረግ ወደ 1ነገስት 7፡ 28- 29 ማብራርያ ይመልሰናል፡፡ "
|
|
}
|
|
] |