30 lines
1.7 KiB
Plaintext
30 lines
1.7 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ መረጃ",
|
|
"body": "ፀሐፊ ለሕንፃው ሥራ ስለተጠቀሙት ድንጋይ ይፅፋል፡፡ "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እነዚህም …..በጥሩ በተጠረበና ….በልክ በተከረከመ ድንጋይ ተሠርተው ነበር ",
|
|
"body": "ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ሠራተኞቹ በጥሩ በተጠረበና…በልክ በተከረከመ ድንጋይ አስጊጠው ነበር፡፡”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በልክ በተከረከመ ድንጋይ…. በታላቅ ድንጋይ ",
|
|
"body": "ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ሠራተኞች በልክ በከረከሙት በታላቅ ድንጋይ፡፡”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በ…..ድንጋይ ተሠርተው ነበር ",
|
|
"body": "ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል ተርጓሚ “ሠራተኞቹ በ…..ድንጋይ ሠርተው ነበር፡፡”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከመሠረቱ ጀምሮ እስከ ጉልላቱ ድረስ …….በውስጥና በውጭ",
|
|
"body": "ፀሐፊው ሠራተኞቹ ለመሠረቱና በጠቅላላው ህንፃ ሥራ ውድ ድንጋዮችን መጠቀማቸውን አፅንኦት እየሠጠ ነው፡፡ "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "መሠረቱም ….ተሠርቶ ነበር ",
|
|
"body": "ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ሠራተኞቹ መሠረቱን ……ሠርተው ነበር፡፡”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አስር ወይም ስምንት ክንድ ",
|
|
"body": "አንድ ክንድ 46 ሳ.ሜ.ነው፡፡ ተርጓሚ “4.6 ሜ ገደማ 3.7 ሜ” "
|
|
}
|
|
] |