14 lines
757 B
Plaintext
14 lines
757 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ መረጃ",
|
|
"body": "ንጉሥ ሰለሞን ሳሚ እየሩሳሌም በመልቀቁ ፈረደበት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "መሓላ ስለ ምን አልጠበቅህም?",
|
|
"body": "አማራጭ ትርጉሞች- 1) ሰለሞን መልስ እየጠየቀው ነው? ወይም 2) “ማሃላን በማፍረስህ ስህተት ሠርተሃል”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ክፋትህን በራስህ ላይ ይመልሳል",
|
|
"body": "እዚህ ጋር ራስ ግለሰቡን ይወክላል፡፡ ክፋትን ደግሞ በግለሰቡ ራስ ላይ እንደሚቀመጥ ዕቃ ወይም ፈሳሽ ነገር አድርጎ ይናገራል፡፡\nተርጓሚ “ለክፋትህ ሁሉ ተጠያቂ ያደርግሃል”\n"
|
|
}
|
|
] |