|
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ መረጃ",
|
|
"body": "ንጉሥ ሰለሞን አዶንያስን ቀጣ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ዙፋን ላይ ያስቀመጠኝ",
|
|
"body": "ዙፋን የሚለው ቃል እግዚአብሔር ሰለሞን እንዲገዛ የሰጠውን ስልጣን ይገልፃል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ቤትን የሰራልኝ",
|
|
"body": "እዚህ ጋር ቤት የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔር ሰለሞን የሰጠው የዘር ሐረግ ከእርሱ በኋላ ስለመንገሳቸው ነው፡፡"
|
|
}
|
|
] |