26 lines
1.3 KiB
Plaintext
26 lines
1.3 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ መረጃ",
|
|
"body": "ዳዊትም ሞተ ሰለሞንም እርሱን ተክቶ የእስራኤል ንጉስ ሆነ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከአባቶቹ ጋር አንቀላፋ",
|
|
"body": "የዳዊት ሞት በእንቅልፍ እንደወደቀ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ ተርጓሚ “ሞተ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ዳዊትም---ተቀበረ",
|
|
"body": "ይህ በገቢር መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡” ተርጓሚ “ዳዊትን ----ቀበሩት”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ዳዊትም በእስራኤል ላይ የነገሠው ዘመን",
|
|
"body": "“ዳዊት በእስራኤል ላይ የነገሰው ጊዜ(ዘመን) ወይም “ዳዊት በእስራኤል ላይ የነገሠበት”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በአባቱ ዙፋን ላይ ተቀመጠ",
|
|
"body": "ዙፋን የንጉስን ሥልጣን ያመለክታል፡፡ ተርጓሚ “አባቱ ንጉሥ እንደነበረ፤ ዳዊት ንጉሥ ሆነ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "መንግስቱም እጅግ ፀና",
|
|
"body": "ይህ በገቢር መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ተርጓሚ “እግዚአብሔር የሰለሞንን መንግስት እጅግ አፀና” ወይም “እግዚአብሔር ሰለሞንን መንግስቱን ፈፅሞ እንዲቆጣጠር አደረገው”"
|
|
}
|
|
] |