26 lines
1.4 KiB
Plaintext
26 lines
1.4 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ መረጃ",
|
|
"body": "አዶንያስ ንጉሥ ሰለሞንን ፈራ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ተነሥተውም",
|
|
"body": "ሌላ አማራጭ ትርጉም “ፈጥነው እርምጃ መውሰድ ጀመሩ” ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አዶንያስም---- የመሠዊያውን ቀንድ ይዞአል",
|
|
"body": "የመሠዊያው ቀንድ የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ኃይልና ጥበቃ ነው፡፡ ነገር ግን አዶንያስ በትክክል ድንኳኑ ወዳለበት ቦታ ሄደ ትክክለኛውን ቀንድ ለማንሳት ስለሄደ በዚሁ መልኩ መተርጎም አለብህ/ሽ፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አዶንያስም------ተነስቶ ሄደ",
|
|
"body": "ሌላ አማራጭ ትርጉም “አዶንያስ-----ፈጥኖ ሄደ” ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሰለሞንን ፈራ",
|
|
"body": "ባሪያው ለንጉስ ሰለሞን ያለውን ከበሬታ ለማሳየት እንደ ሌላ ሰው አድርጎ ንጉሥ ሰለሞንን ያናግረዋል፡፡ ተርጓሚ “ፈርቶሃል፤ንጉሥ ሰለሞን”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ባሪያውን-----እንዳይገለጥ",
|
|
"body": "አዶንያስ ለንጉሥ ሰለሞን ያለውን ከበሬታ ሌሎች እንዲያውቁ ንጉስ ሰለሞንን እንደሌላ ሠው ያናግረዋል፡፡ ተርጓሚ “እርሱ አይገድለኝም”"
|
|
}
|
|
] |