34 lines
1.4 KiB
Plaintext
34 lines
1.4 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ወደ ንጉሡ ወደ እልፍኝ ",
|
|
"body": "“ንጉሡ ወደ ተኛበት ክፍል "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሱናማይቱም አቢሳ",
|
|
"body": "ይህቺ እንድትንከባከበው ያሳደጋት ወጣት ልጃ-ገረድ የንጉሥ ዳዊት አገልጋይ ነች፡፡ የ1 ነገሥት 1፡3 ትርጉም ተመልከት "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አጎንብሳ ለንጉሡ እጅ ነሣች ",
|
|
"body": "በንጉሡ ፊት ዝቅ ብላ ወደ መሬት አጎነበሰች "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ምን ትፈልጊያለሽ?",
|
|
"body": "“ምን ላደርግልሽ እችላለሁ?"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ምለህለኛል ",
|
|
"body": "“አንተ ራስህ ምለህልኛል” "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ለባሪያህ ",
|
|
"body": "ለዳዊት ያላትን ከበሬታ ለማሣየት ቤርሣቤህ ልክ እንደሌላ ሰው ሆና ዳዊትን ታናግረዋለች ተርጓሚ “እኔ ባሪያህ” "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እግዚአብሔር (ያህዌ) ",
|
|
"body": "ይህ በብሉይ ኪዳን ውስጥ እግዚአብሔር ለህዝቡ የተገለጠበት ስም ነው፡፡ "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በዙፋኔም ይቀመጣል ",
|
|
"body": "በዙፋን ላይ መቀመጥ ንጉሥ የመሆን ዘይቤአዊ ንግግር ነው፡፡ የ1 ነገሥት 1፡3 ትርጉምን ተመልከት፡፡ ተርጓሚ “ልክ እኔ እንደነበርኩ ንጉሥ ይሆናል”፡፡"
|
|
}
|
|
] |