Tue Feb 18 2020 11:51:32 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
Tensae 2020-02-18 11:51:33 +03:00
parent 9e612f0a1d
commit 7b300b66c9
3 changed files with 13 additions and 5 deletions

View File

@ -28,11 +28,11 @@
"body": "እግዚአብሄር ለዳዊት ይናገራል ስለዚህ “በፊቴ” የሚለው ቃል እግዚአብሄርን ይወክላል፡፡"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "በፍፁም ልባቸውና በፍፁም ነፍሳቸው",
"body": "በፍፁም ልባቸው የሚለው ፈሊጣዊ ንግግር “ፈፅሞ” ማለት ሲሆን በፍፁም ነፍሳቸው የሚለው ደግሞ “በሙሉ ማንነት” ማለት ነው፡፡ እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው፡፡ ተርጓሚ “በሁለንተናቸው” ወይም “በሙሉ ኃይላቸው”"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ከእስራኤል ዙፋን ሰው አይቆረጥብህም",
"body": "“ዙፋን” የሚለው ቃል በዙፋን ላይ ለሚቀመጠው ንጉሥ ዘይቤ ነው፡፡ ምፀቱ “አይቋረጥብህም” በቀና መልኩ በዚህ መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡\nተርጓሚ “ዘርህ የእስራኤል ንጉሥ ከመሆን አይቋረጥም” ወይም “ከዘር ሐረግህ አንዱ ሁልጊዜ የእስራኤል ንጉሥ ይሆናል”\n"
}
]

6
02/05.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,6 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ መረጃ",
"body": "ንጉሥ ዳዊት ለሰለሞን እንዴት እስራኤልን መምራት እንዳለበት መናገሩን ቀጥሎአል፡፡"
}
]

View File

@ -57,6 +57,8 @@
"01-43",
"01-46",
"01-49",
"01-52"
"01-52",
"02-title",
"02-01"
]
}