am_1ki_text_udb/18/07.txt

1 line
408 B
Plaintext

\v 7 አባድያ በመጓዝ ላይ እያለ ኤልያስ ወደርሱ ሲመጣ ተመለከተ፡፡ አባድያ ኤልያስን አወቀውና እፊተ በመንበርከክ እንዲህ አለ “በእርግጥ ጌታዬ ኤልያስ ነህን” \v 8 ኤልያስም “አዎ ነኝ አሁን ወደ ጌታህ ወደ አክዓብ ሂድና እዚህ መኖሬን ንገረው አለ፡፡”