am_1ki_text_udb/16/27.txt

1 line
325 B
Plaintext

\v 27 ኦምሪ ያደረገው ማንኛውም ነገር እና ሠራዊቱ ያገኛቸው ድሎች ቁጥር የእሥራኤል መሪዎች ሥራዎች በሚመዘገቡበት መጽሐፍ ተጽፈዋል፡፡ \v 28 ኦምሪ ከሞቶ ሠማሪያ ውስጥ ተቀበረ ልጁ አክአብ ንጉሥ ሆነ፡፡