am_1ki_text_udb/13/04.txt

1 line
527 B
Plaintext

\v 4 ንጉሥ ኢዮርብዓም ነቢዩ ይህን ሲናገር በሰማ ጊዜ ጣቱን ወደ እርሱ በመቀሰር አገልጋዮቹን እንዲህ አላቸው፡፡ “ይህን ሰው ያዙት” ነገር ግን የንጉሡ እጅ ወዲያው ሽባ ሆነ ሊያንቀሳቅሰው አልቻለም፡፡ \v 5 እና መሠዊያው ሁለት ላይ ተከፈለ አመጹም በምድር ላይ ተበተነ ልክ እግዚአብሔር ያደረገዋል ብሎ ነቢዩ እንደተነበየው፡፡