am_1ki_text_udb/12/08.txt

1 line
479 B
Plaintext

\v 8 እርሱ ግን አረጋውያኑ እንዲያደርግ የመከሩትን እምቢ አለ፡፡ ከዚያ ይልቅ ከእርሱ ጋር ያደረጉትንና አሁን አማካሪዎቹ የሆኑትን ወጣት ሰዎች አማከራቸው፡፡ \v 9 እንዲህ አላቸው “አባቴ ይፈልግባቸው የነበረውን ከባድ ሥራ አንድቀን ሰላቸው ለሚጠይቁኝ ሰዎች ምን መመለስ አለብህ ትሉኛላችሁ፡፡”