am_1ki_text_udb/12/01.txt

1 line
382 B
Plaintext

\c 12 \v 1 የሰሜን እሥራኤል ሕዝብ ሁሉ ሮብዓምን ንጉሥ እንዲሆን ለመቀባት ወደሴኬም ከተማ ተጓዘ ሮብዓም ራሱም ወደዚያ ሄደ \v 2 እስከዚያ ጊዜ ድረስ ግብጽ ውስጥ የነበረው ኢዮርብዓም ስለሁኔታው በሰማ ጊዜ ከግብጽ ወደ እሥራኤል ተመለሰ፡፡