3 lines
1018 B
Plaintext
3 lines
1018 B
Plaintext
\v 23 እግዚአብሔር በተጨማሪም ረዞን የተባለውን ኤሊአዳ ልጅ በሰለሞን ላይ እንዲያምፅ አደረገ፡፡ ረዞን ጌታው ከሆነውና በሰሜን ደማዕቆ የዞባህ ንጉሥ ከሆነው ሀዳድ ዔዘን የኮበለስ ነበር
|
|
\v 24 ከዚያም ረዞን የሕገ ወጦች ቡድን አለቃ ሆነ ያ የሆነው የዳዊት ሠራዊት የሀዳድኤዞርን ድል ካደረገና ወታደሮቹን ሁሉ ከገደለ በኋላ ነው፡፡ ረዞን እና ሰዎቹ ወደ ደማስቆ በመሄድ እዚያ መኖር ጀመሩ እናም እዚያ ያሉት ሕዝቦች ንጉሣቸው አደረጉት
|
|
\v 25 ሰለሞን በሕይወት በነበረበት ጊዜ ሁሉ ረዞንም ደማስቆን ብቻ ሳይሆን አራምን በሞላም ይመራ በነበረ ጊዜ የእሥራኤል ጠላት ነበር ሀዳድ ያደርግ እንደነበረውም በእሥራኤል ችግር ይፈጥር ነበር፡፡ |