am_1ki_text_udb/11/05.txt

2 lines
594 B
Plaintext

\v 5 ሰለሞን የሲዶን ሕዝቦች የሚያመልኳትንና አስታሮት የተባለች ጣኦትን አመለከ፡፡ እንዲሁም ሚልኮም የተባለችውንና አሞናውያን ሕዝቦች የሚያመልኩትን አስፀያፊ ጣኦት አመለከ፡፡
\v 6 በዚህ ሁኔታ እግዚአብሔር ክፉ ነው ያላቸውን ነገሮች ሁሉ ሰለሞን አመለከ፡፡ እንደ አባቱ እንደ ዳዊት ሕይወቱን አላስተካከለም እግዚአብሔር እንደሚፈልገውም ህይወቱን አላስተካከለም