am_1ki_text_udb/10/08.txt

2 lines
632 B
Plaintext

\v 8 ሰዎችህ በጣም ዕድለኞች ናቸው ሁል ጊዜ ፊትህ በመቆም የምትናገራቸውን ጥበኛ ነገሮች የሚሰሙ አገልጋዮችህ ዕድለኞች ናቸው
\v 9 አምላክህ እግዚአብሔር የእሥራኤል ንጉሥ እንድትሆን በማድረግ በአንተ መደሰቱን ያሳየ እግዚአብሔር የመስገን እግዚአብሔር ሁል ጊዜ እሥራኤልላውያን ሕዝቦችን ወዷል በመሆኑም ንጉሣቸው እንድትሆን ሾመህ በትክክልና በዕቅድ እንድትመራቸው ነው ይህን ያደረገው”