3 lines
701 B
Plaintext
3 lines
701 B
Plaintext
\v 54 ሰለሞን ይህን ጸሎት ከጨረሰ እና እግዚአብሔርን ስለእርዳታው ከለመነ በኋላ ተንበርክኮ ከነበረበት ከመሰዊያው ፊት ተነሣ እጆቹን አነሣ
|
|
\v 55 ከዚያም የእሥራኤልን ሕዝብ ሁሉ እንዲባርክ እግዚአብሔርን ጠየቀ እንዲህ በማለትም ድምጹን ከፍ አድርጎ ጸለየ
|
|
\v 56 “ለእኛ ለሕዝቦቹ አደርጋለሁ ብሎ ቃ እንደገባ ሰላም የሰጠን እግዚአብሔር ይመስገን በመልካም ሁኔታ ላገለገለው ለሙሴ በገባለት ቃል መሠረት መልካም ነገሮችን ሁሉ አደረገ፡፡ |