2 lines
775 B
Plaintext
2 lines
775 B
Plaintext
\v 35 ሕዝብህ በአንተ ላይ ኃጢአት በመሥራታቸው ዝናብ እንዳይዘንብ ስትከለክል ፊታቸውን ወደዚህ ሥፍራ ቢመልሱ እና የቀጣሀቸው በትክክል መሆኑን ቢቀበሉ እንዲሁም ኃጢአተኛ ከሆነው ጸባያቸው መልሰው በትህትና ወደ አንተ ቢጸልዩ
|
|
\v 36 በሰማይ ሆነህ ስማቸውና የአንተ የሆኑትን የእሥራኤል ሕዝቦች የፈጸሙትን ኃጢአቶች ይቅር በላቸው ሕይወታቸውን የሚያስተካክሉበትን ትክክለኛ መንገድ አስተምራቸው እና ለዘላለም የእነርሱ እንዲሆን ለሕዝብህ በሰጠሀቸው በዚህ ምድር ላይ ዝናብ ላክ፡፡ |