am_1ki_text_udb/08/09.txt

3 lines
642 B
Plaintext

\v 9 በታቦቱ ዕቃ ውስጥ የነበሩት ብቸኛ ነገሮች እግዚአብሔር ሕዝቡ ከግብፅ ከወጡ በኋላ ሲና ተራራ ላይ ቃል ኪዳን ሲገባላቸው የሰጣቸው ሁለት ጽላቶች ሲሆኑ ሙሴ በዚያ ያስቀመጣቸው ናቸው፡፡
\v 10 ካሕናቱ የተቀደሰውን ታቦት ቤተመቅደሱ ውስጥ አስቀመጡት እነርሱ ከሥፍራው በወጡ ጊዜ ቦታው በደመና ተሞላ
\v 11 ሥራቸውን ማከናወን እንዳይችሉ በሚያደርግ ሁኔታ የእግዚአብሔር ክብር ቤተመቅደሱን ሞላው፡፡