am_1ki_text_udb/04/32.txt

3 lines
650 B
Plaintext

\v 32 ከአንድ ሺህ የሚበልጡ መዝሙሮችን አዘጋጅቷል
\v 33 ከትልቁ የሊባኖስ ዝግባ ጀምሮ በግድግዳ ሰንጥቅ ውስጥ እስከሚበቅለው ትንሽ የሊባኖስ ሶድ ድረስ ተናግሯል ስለዱር እንሰሳት አእዋፍ በምድር የሚሳቡ አራዊት እና አሳም ተናግሯል
\v 34 ስለምን የሚናገራቸው የጥበብ ቃሎች ለመስማት ሰዎች ከመላው ዓለም መጥተዋል ብዙ ነገሥታት ሰለሞን የሚናገረውን ሰምተው በመመለስ እዲነግሯቸው ሰዎችን ልከዋል፡፡