4 lines
1.1 KiB
Plaintext
4 lines
1.1 KiB
Plaintext
\v 20 በባሕር ዳርቻ እንዳለ አሽሞ የበዛ ሕዝብ የይሁዳ እና እሥራኤል ነበር ሰዎቹ ብዙ የሚበሉትና የሚጠጡት አላቸው ደስተኞች ነበሩ
|
|
\v 21 የሰለሞን ግዛት ከሰሜን ምሥራቅ ከኢፍራጥስ ወንዝ አንሥቶ በምዕራብ እስከ ፍልስኤም ግዛት እና በስተደድ እስከ ግብፅ በነዚያ ክልሎች የተሸነፉ ሕዝቦች ግብር የሚከፍሉና በእርሱ የህይወት በሰለሞን ቁጥር ሥር የነበሩ ናቸው፡፡
|
|
\v 22 ሰለሞን ይመራቸው የነበሩ ሕዝቦች በየዕለቱ ሀያ የአህያ ጭነት ንፁህ ዱቄት እና ስድሳ አህያ ጭነት ሰንዴ ለሰለሞን እንዲያመጡ ይጠየቁ ነበር
|
|
\v 23 በረት ውስጥ ያደጉ አሥር የቀንድ ከብቶች በግጦሽ ያደጉ ሀያ የቀንድ ከብቶች አንድ መቶ በጎች ጥራጥሬ የተመገቡ ዶሮዎች እና የጫካ እንሰሳት ማለት አጋዘን የሜዳ ፍየል የአጋዘን ሙከት |