8 lines
1.1 KiB
Plaintext
8 lines
1.1 KiB
Plaintext
\v 11 ጣፋት የተባለችውን የሰለሞን ልጅ ያገባው ቤን አቢናደብ የመላው የዶር ግዛት አስተዳደሪ
|
|
\v 12 የአሒሊድ ልጅ በዓና የታእናክና የመጌዶ ከተሞች በፃርታን ከተማ አቅራቢያ ላለው ክፈል ሁሉ ከዴዝሪል ደቡብ ከቤትሻን እስከ አቤል መሆን ከተማና ጆክሚን ተብለው እስከሚጠሩት ከተሞች ድረስ
|
|
\v 13 ቤንጌቤር በገለዓድ ክልል ራሞት ተብላ የምትጠራ ከተማ የያኢር የሆኑና ገለዓቡ
|
|
ውስጥ ያ የጃይር ጎሳ መንደሮች ይህ ጎሳ የምናሴ ዝርያ ነው እንዲሁም አርጎብ
|
|
ለተባለውና ባሻን በተባለው አካባቢ ለሚገኘው በክልሉ በአጠቃለይ ስድሳ ሰፋፊ ከተሞች
|
|
ነበሩ እያንዳንዱ ነገማ በዙሪያው ግድግዳ ሲኖረው በበሮቹ ላይ የነሐስ አግዳሚ
|
|
ነበረባቸው
|
|
\v 14 የዒዶ ልጅ አሒናዳብ ምሥራቅ ዮርዳኖስ ያለው ማህናይም |