Wed Jun 14 2017 12:38:20 GMT-0400 (Eastern Daylight Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-06-14 12:38:20 -04:00
parent 454d4cba45
commit ba505cd903
4 changed files with 6 additions and 1 deletions

1
18/16.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 16 ስለዚህ ኤልያስ በመምጣቱን ለአክአብ ለመንገር አባድያ ሄደ፡፡ አክአብም ሊገናኘው ሄደ፡፡ \v 17 ኤልያስን ሲያየው እንዲህ አለ “በእሥራኤል ሕዝብ ላይ ችግር እንዲመጣ የምታደርግ አንተ ነህ፡፡”

1
18/18.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 18 ኤልያስ እንዲህ በማለት መለሰ “በእሥራኤል ሕዝብ ላይ ችግር እንዲመጣ ያደረግሁት እኔ አይደለሁም ችግር እንዲመጣ ያደረገችሁት አንተና ቤተሰቦችህ ናችሁ የእግዚአብሔርን ትእዛዛት እንታዘዝም አለችሁ፡፡ እና ከእርሱ ይልቅ የበዓልን ጣአቶች አመለካችሁ \v 19 ስለዚህ አሁን የእሥራኤል ሕዝብ በሙሉ ወደ ቀርሜሎስ ተራራ እንዲመጣ እዘዝ እና በዓልን የሚያመልኩትን 450 እና አሼራ የተባለችውን እና ሚስትህ ኤልዛቤል አብራት ምግብ እንድትበላ የምትጠራትን ጣኦት የሚያመልኩትን አራት መቶ ነቢያት ሁሉ ወደ ሥፍራው ስለመውሰድህ እርግጠኛ ሁን፡፡”

1
18/20.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
20. ስለዚህም አክዓብ ነቢያቱን ሁሉ እና ሌሎቹን እሥራኤላውያን ሁሉ ወደ ቀርሜ ስስ ተራራ አመጣቸው ኤልያስም ወደዚያ ሄደ፡፡ 21. ከዚያም ኤልያስ በሰፍራው በነበሩት ሰዎች ፊት ቆመና እንዲህ አለ፡ “እውነተኛው አምላክ ማን መሆኑን በተመለከተ እስከመቼ ሳትወስኑ ትኖራላችሁ እግዚአብሔር አምላክ ከሆነ እርሱን አምልኩ፡፡ በአል እውነተኛ አምላክ ከሆነ ደግሞ እርሱን አምልኩ” ሕዝቡ ግን መልስ ከመስጠት ዝም አለ ምክንያቱም እግዚአብሔርን እናመልካለን ቢሉ ኤልዛቤል የምታደርስባቸውን ነገር ፈርተዋል፡፡

View File

@ -321,6 +321,8 @@
"18-07",
"18-09",
"18-12",
"18-14"
"18-14",
"18-16",
"18-18"
]
}