Wed Jun 14 2017 13:10:20 GMT-0400 (Eastern Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
8b1e40629e
commit
7964046e4f
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\c 20 \v 1 የአራም ንጉሥ ቤንሀዳድ ሠራዊቱን በሙሉ ሰበሰበ ሰላሳ ሁለት ትንንሽ ነገሥታትም ከሠራዊታቸው ፈረሶቻቸውና ሠረገሎች ጋር ከእርሱ ጋር እንዲቀላቀሉ አደረገ፡፡ የእሥራኤል ዋና ከተማ ወደሆነቸው ወደ ሠማርያ ጉዞ ቀጠሉ፡፡ ከተማይቱን ከበቡና ሊያጠቋት ተዘጋጁ፡፡ \v 2 ቤን ሀዳድ ከተማይቱ ውስጥ ወደ አለው ለንጉሥ አክአብ መልእክተኞችን ላከ እነርሱም እንዲህ አሉት “ንጉሥ ሀዳድ የሚለው ይህ ነው፡፡ \v 3 ብርና ወርቅህን ሁሉ ለእኔ መስጠት አለብህ፡፡ ቆነዳጂት ሚስቶችህንና ጎበዛዝት ልጆችንም እንዲሁ”
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 4 የእሥራኤል ንጉሥ እንዲህ በማለት መለሰላቸው “ይህን ለንጉሥ ቤን ሀዳድ ንገሩት የጠየቅከኝን ለማድረግ እስማማለሁ፡፡ እኔን የእኔ የሆነውን ነገር ሁሉ የራስህ ልታደርግ ትችላለህ፡፡” \v 5 መልእክተኞቹ ይህን ለቤን ሀዳድ ነገሩትና ከሌላ መልአክት ጋር መልስ ላካቸው “ወርቅ እና ብርህን ሁሉ እንዲሁም ሚስቶችህን ከነልጆችህ ለእኔ መስጠት አለብህ ብዬ ላኩብህ፡፡ \v 6 ነገር ግን በዚያ ላይ በተጨማሪ ነገ በዚህ ሰዓት አንተን ቤተመንግሥትና የባለሥልጣኖችህን ቤት እንዲፈትሹ ጠቃሚ ነው ብለው የሚስቡትን ነገር ሁሉ እንዲያመጡ እልካቸዋለሁ፡፡”
|
|
@ -344,6 +344,7 @@
|
|||
"19-15",
|
||||
"19-17",
|
||||
"19-19",
|
||||
"19-21"
|
||||
"19-21",
|
||||
"20-01"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue