Wed Jun 14 2017 12:50:20 GMT-0400 (Eastern Daylight Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-06-14 12:50:20 -04:00
parent 4651ff0fe0
commit 41e7c77296
3 changed files with 4 additions and 1 deletions

1
18/36.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 36 የምሽቱን መስዋዕት የማቅረቢያው ጊዜ ሲደርስ ኤልያስ ወደ መስዊያው ቀረበና ጸለየ እንዲህም አለ “እግዚአብሔር አንተ ቅድመ አያቶቻችን አብርሀም ፣ይስሐቅ እና ያዕቆብ ያመለኩህ አምላካችን ነህ አንተ እሥራኤላውያን ሕዝቦች ሊያመልኩህ የሚገባ አምላክ መሆንህን ዛሬ አረጋግጥ እኔም አግልጋይህ መሆኔን አረጋግጥ፡፡እነዚህን ሁሉ ነገሮች አንተስለነገርከኝ ያደረኳቸው መሆኑንም አረጋግጥ፡፡ \v 37 እግዚአብሔር ሆይ መልስ ስጠኝ እነዚህ ሰዎች አንተ እግዚአብሔር መሆንህን እና እንደገና በአንተ እንዲያምኑ ያደረካቸው መሆኑን እንድያውቁ መልስ ስጠኝ”

1
18/38.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 38 \v 39 38. ወዲያው ከእግዚአብሔር የሆነ እሣት ከሰማይ ወረደ የተቆራረጠውን ሥጋ፣እንጨቱን ፣ድንጋዮቹን እና በመሰዊያው ዙሪያ ያለውን አፈር አቃጠለ ጉድጉዱ ሕዝቡን በተመለከቱ ጊዜ መሬት ላይ ተደፍተው እንዲህ በማለት ጮሁ “እግዚአብሔር እርሱ አምላክ ነው” \v 40 40. ከዚያም ኤልያስ እንዲህ በማለት ትእዛዝ ሰጠ “የበአልን ነቢያት ሁሉ ያዟቸው ማንም እንዳያመልጡዋችሁ” ስለዚህ ሕዝቡ የበአልን ነቢያት ያዟቻና ከተራራው እያወረዱ ወደቂሾን ወንዝ ውስዷቸው እና እዚያ ያሉትን ሁሉ ኤልያስ ገደላቸው፡፡

View File

@ -329,6 +329,7 @@
"18-25",
"18-27",
"18-30",
"18-33"
"18-33",
"18-36"
]
}