Tue Jun 13 2017 15:14:40 GMT-0400 (Eastern Daylight Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-06-13 15:14:41 -04:00
parent 16c206ee0f
commit 1ea64aec31
3 changed files with 6 additions and 3 deletions

View File

@ -1,3 +1,3 @@
\v 14 እግዚአብሔር የኤዶም ሕዝቦች ንጉሥ የሆነውን ሀዳድን በሰለሞን ላይ እንደሚያምጽ አደረገው
\v 15-\v 16 የሆነው ነገር እንዲህ ነበር ቀደም ሲል የዳዊት ሠራዊት የኤዶማውያን ሕዝቦችን ጦር ድል ባደረገ ጊዜ የሠራዊቱ አዛዥ ኢዮአብ በጦርነቱ ጊዜ የሞቱትን እሥራኤላውያን በመቅበሩ ሥራ ለመረዳት ወደዚያ ሄዶ ነበር፡፡ ኢዮአብና ሠራዊቱ ውስጥ ስድስት ወርቆዩ በዚያን ጊዜ በዚያ አካባቢ የነበሩትን ወንዶች ሁሉ ገደሉ፡፡
\v 17 17. ሐዳድ ያኔ ገና ልጅ ነበር፡፡ አምልጦ ከአባቱ አገልጋዮች ጋር ከኤዶም ወደ ግብጽ ሄደ፡፡
\v 15 -- \v 16 የሆነው ነገር እንዲህ ነበር ቀደም ሲል የዳዊት ሠራዊት የኤዶማውያን ሕዝቦችን ጦር ድል ባደረገ ጊዜ የሠራዊቱ አዛዥ ኢዮአብ በጦርነቱ ጊዜ የሞቱትን እሥራኤላውያን በመቅበሩ ሥራ ለመረዳት ወደዚያ ሄዶ ነበር፡፡ ኢዮአብና ሠራዊቱ ውስጥ ስድስት ወርቆዩ በዚያን ጊዜ በዚያ አካባቢ የነበሩትን ወንዶች ሁሉ ገደሉ፡፡
\v 17 ሐዳድ ያኔ ገና ልጅ ነበር፡፡ አምልጦ ከአባቱ አገልጋዮች ጋር ከኤዶም ወደ ግብጽ ሄደ፡፡

2
11/18.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 18 ምድያን ወደ ተባለው ክልል ነበር የሄዱት ከዚያ ፋራን በሚባለው አካባቢ ወደ አለው ምድረበዳ ሄዱ፡፡ አነስተኛ ቁጥር ያላቸው ሰዎች በዚያ ተቀላቀሏቸው ከዚያም ሁሉም በአንድ ላይ በመሆን ወደግብጽ ተጓዙና ወደ ግብጽ ንጉሥ ሄዱ የግብፅ ንጉሥ ለሀዳድ መሬት ሰጠውና በቋሚነት ምግብ እንዲሰጡት አሽከሮቹን አዘዛቸው፡፡
\v 19 19. ንጉሡ ሀዳድን ወደደው፡፡ በመሆኑም የራሱን ሚስት እህት ልዕልት ጣፍኔስን የሀዳድ ሚስት እንድትሆን ሰጠው፡፡

View File

@ -221,6 +221,7 @@
"11-05",
"11-07",
"11-09",
"11-11"
"11-11",
"11-14"
]
}