Tue Jun 13 2017 15:34:40 GMT-0400 (Eastern Daylight Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-06-13 15:34:41 -04:00
parent 6a803913df
commit 1b8971f086
4 changed files with 10 additions and 3 deletions

View File

@ -1,3 +1,3 @@
\v 37 የእሥራኤል ንጉሥ አደረግሀለሁ፡፡ በምትፈልገው ግዛት ሁሉ ትመራለህ፡፡
\v 38 38. እንድታደርግ ያዘዝሁህን ብትፈጽም እኔ አንደምፈልግ ሕይወትህን ብታስተካክል እና ዳዊት እንዳደረገው ለሕግጋቴና ለትእዛዛቴ በመታዘዝ እኔ ትክል ነው ያልኩትን ብታደርግ እረዳሀለሁ፡፡ አንተ ከሞትክ በኋላ አደርጋለሁ ብዬ ለዳዊት ቃል እንደገባሁት ትውልዶችህ በመምራት ላይ መሆናቸውን አረጋግጣለሁ፡፡
\v 39 39. በሰለሞን ኃጢአት ምክንያት የዳዊትን ትውልዶች እቀጣለሁ ነገር ግን ለዘላለም መቅጣቴን አልቀጥልም፡፡”
\v 38 እንድታደርግ ያዘዝሁህን ብትፈጽም እኔ አንደምፈልግ ሕይወትህን ብታስተካክል እና ዳዊት እንዳደረገው ለሕግጋቴና ለትእዛዛቴ በመታዘዝ እኔ ትክል ነው ያልኩትን ብታደርግ እረዳሀለሁ፡፡ አንተ ከሞትክ በኋላ አደርጋለሁ ብዬ ለዳዊት ቃል እንደገባሁት ትውልዶችህ በመምራት ላይ መሆናቸውን አረጋግጣለሁ፡፡
\v 39 በሰለሞን ኃጢአት ምክንያት የዳዊትን ትውልዶች እቀጣለሁ ነገር ግን ለዘላለም መቅጣቴን አልቀጥልም፡፡”

1
11/40.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 40 ሰለሞን አሂጃህ ለኢዮርብዓም ስለነገረው ነገር ተረዳ ኢዮርብዓምን ሊገድለውም ፈለገ ሰለሞን እስኪሞት ድረስም ከንጉሡ ጋር ቆየ፡፡

3
11/41.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
\v 41 ሰለሞን ያደረጋቸው ሌሎች ነገሮች እና የተናገራቸው በጥበብ የተሞሉ ቃሎች ሁሉ ዘገባ የሰለሞን ሥራዎች በሚለው መጽሐፍ ውስጥ ተጽፈዋል፡፡
\v 42 ኢየሩሳሌም ውስጥ ነግሦ ለአርባ ዓመት እሥራኤልን መርቷል፡፡
\v 43 ከዚያም ሰለሞን ሞተና የዳዊት ከተማ በሚባለው የኢየሩሳሌም ክፍል ተቀበረ፡፡ ከዚያ ልጁ ሮብዓም ንጉሥ ሆነ፡፡

View File

@ -229,6 +229,9 @@
"11-26",
"11-28",
"11-31",
"11-34"
"11-34",
"11-37",
"11-40",
"11-41"
]
}