Tue Jun 13 2017 00:21:19 GMT-0400 (Eastern Daylight Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-06-13 00:21:20 -04:00
parent 1072528e4d
commit 1afe16f00a
4 changed files with 10 additions and 1 deletions

2
08/29.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 29 እባክህ ይህን ቤተመቅደስ ሌሊትና ቀን ከክፉ ተከላከለው ወደ,ዚህ ቤተመቅደስ ፊቴን መልሼ በምጸልይበት ጊዜ እንድትሰማኝ ብዬ የጸለይኩት ስለዚህ ሥፍራ ነው
\v 30 ስለዚህ እኔም ሆንኩ ሕዝብህ ፊታቸውን ወደዚህ ሥፍራ መልሰው በምንጸልይበት ጊዜ በሰማይ መኖሪያህ ሆነህ በመስማት የፈጸምናቸውን ኃጢአቶች ይቅር እንድትለን ጠይቃለሁ፡፡

2
08/31.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 31 ሰዎች አንድ ሰው በሌላው ላይ ያልተገባ ነገር አድርጓል በማለት ከተቀደሰው ቤተመቅደስ ውጭ ወደአለው መሰዊያ ቢያመጡትና እርሱ የምትሉትን ነገር አላደረኩም እውነቱን ባልናገር እግዚአብሔር ይቅጣኝ ሲል
\v 32 ያኔ በሰማይ ሆነህ ስማና እውነት የተናገረው ማን መሆኑን ወስን ከዚያም ጥፉተኛ የሚሀነውን ሰው ሊቀጣ በሚገባው መሠረት ቅጣው እና ሌላው ሰው በደል የሌለበት መሆኑን አረጋግጥ፡፡

2
08/33.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 33 ሕዝብህ እሥራኤል አንተን በመበደሉ ምክንያት በጦርነት ጊዜ በጣላቶቻቸው ድል ቢሆኑ እና እሩቅ ወደ ሆነ ሥፍራ እንዲሄዱ ቢገደዱ ያኔ ኃጢአተኛ የሆነውን ጸባያቸውን ትተው ወደዚህ ቤተመቅደስ ዞር በማለት በትክክል የቀጣሀቸው መሆኑን ቢቀበሉና ይቅር እንድትላቸው ቢማጠኑህ
\v 34 በሰማይ ሆነህ ስማቸውን ያንተ የሆኑትን እሥራኤላውያን ስለሠሩት ኃጢአት ይቅር በላቸው እና ለአባቶቻችን ወደሰጠሀቸው ምድር አምጣቸው፡፡

View File

@ -169,6 +169,9 @@
"08-20",
"08-22",
"08-25",
"08-27"
"08-27",
"08-29",
"08-31",
"08-33"
]
}