Wed Jun 14 2017 12:30:20 GMT-0400 (Eastern Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
ff2bf7c333
commit
13c9bfb342
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 5 በዚህ ጊዜ ሰማርያ ውስጥ ርሀቡ በጣም ተባብሶ ነበር፡፡ በመሆኑም አክአብ አባድያን ጠራና እንዲህ አለው “ፈረሶቼና በቅሎዎቼ በርሀብ እንዳይሞቱ በማንኛውም ምንጭ አካባቢና በማንኛውም ሸለቆ ውስጥ በቂ ሣር እናገኝ እንደሆነ እንፈልግ” \v 6 እንዲያተባበሉና በአካባቢው ምድር በእግራቸው ይዘዋወሩ ጀመር፡፡ አባድያ ብቻውን ወደ አንድ አቅጣጫ ሄደ አክአብ ደግሞ ብቻውን ወደ ሌላ አቅጣጫ ተጓዘ፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 7 አባድያ በመጓዝ ላይ እያለ ኤልያስ ወደርሱ ሲመጣ ተመለከተ፡፡ አባድያ ኤልያስን አወቀውና እፊተ በመንበርከክ እንዲህ አለ “በእርግጥ ጌታዬ ኤልያስ ነህን” \v 8 ኤልያስም “አዎ ነኝ አሁን ወደ ጌታህ ወደ አክዓብ ሂድና እዚህ መኖሬን ንገረው አለ፡፡”
|
|
@ -316,6 +316,8 @@
|
|||
"17-19",
|
||||
"17-22",
|
||||
"18-01",
|
||||
"18-03"
|
||||
"18-03",
|
||||
"18-05",
|
||||
"18-07"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue