am_1jn_text_udb/01/08.txt

6 lines
2.0 KiB
Plaintext

<<<<<<< HEAD
\v 8 ኃጢአት ሰርተን አናውቅም የሚሉ ራሳቸውን ያስታሉ፤ ደግሞም እግዚአብሔር ስለ እነርሱ የተናገረውን ለማመን ይቃመዋሉ፡፡ \v 9 ነገር ግን እግዚአብሔር ሁሉጊዜም የተናገረውን ያደርጋል፣ ደግሞም እርሱ የሚያደርገው ሁልጊዜም ትክክል ነው፡፡ ስለዚህ ኃጢአት እንደሰራን ለእርሱ ብንናዘዝ፣ ኃጢአታችንን ይቅር ይላል ደግሞም በሰራነው በደል ሁሉ ከሚሰማን ጥፋተኝነት ነጻ ያደርገናል፡፡ በዚህ ምክንያት፣ ኃጢአት እንደሰራን ለእርሱ መናዘዝ አለብን፡፡ \v 10 እግዚአብሔር ሁሉም ኃጢአት ሰርተዋል ስላለ፣ ፈጽሞ ኃጢአት አልሰራንም የሚሉ እግዚአብሔር ይዋሻል ብለው መናገራቸው ነው! እግዚአብሔር ስለ እኛ የተናገረውን አልተቀበሉም ማለት ነው!
=======
\v 8 ሰርተን አናውቅም የሚሉ ራሳቸውን ያስታሉ፤ ደግሞም እግዚአብሔር ስለ እነርሱ የተናገረውን ለማመን ይቃመዋሉ፡፡ \v 9 ግን እግዚአብሔር ሁሉጊዜም የተናገረውን ያደርጋል፣ ደግሞም እርሱ የሚያደርገው ሁልጊዜም ትክክል ነው፡፡ ስለዚህ ኃጢአት እንደሰራን ለእርሱ ብንናዘዝ፣ ኃጢአታችንን ይቅር ይላል ደግሞም በሰራነው በደል ሁሉ ከሚሰማን ጥፋተኝነት ነጻ ያደርገናል፡፡ በዚህ ምክንያት፣ ኃጢአት እንደሰራን ለእርሱ መናዘዝ አለብን፡፡ \v 10 ሁሉም ኃጢአት ሰርተዋል ስላለ፣ ፈጽሞ ኃጢአት አልሰራንም የሚሉ እግዚአብሔር ይዋሻል ብለው መናገራቸው ነው! እግዚአብሔር ስለ እኛ የተናገረውን አልተቀበሉም ማለት ነው!
>>>>>>> c6ec0d44ffd7b4c1eeb9be9a18ec690dca0bd7d6