18 lines
855 B
Plaintext
18 lines
855 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ጳውሎስ የቆሮንቶስ አማኞችን ማንን እንዲመስሉ ነው የሚነግራቸው?\n",
|
|
"body": "ጳውሎስ የሚነግራቸው እርሱን እንዲመስሉ ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ጳውሎስ የሚከተለው የማንን ምሳሌ ነው?\n",
|
|
"body": "ጳውሎስ የሚከተለው የክርስቶስን ምሳሌ ነው፡፡ \n"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ጳውሎስ የቆሮንቶስ አማኞችን የሚያመሰግናቸው ለምንድነው?\n",
|
|
"body": "በሁሉም ነገር ስለሚያስቡለት፣ ከእርሱ የተቀበሉትን ትምህርት አጥብቀው በመያዛቸው ጳውሎስ ያመሰግናቸዋል፡፡ "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የክርስቶስ ራስ ማን ነው?\nየክርስቶስ ራስ እግዚአብሔር ነው፡፡ \n",
|
|
"body": ""
|
|
}
|
|
] |