14 lines
913 B
Plaintext
14 lines
913 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ጳውሎስና ባልደረቦች ከቆሮንቶስ ሰዎች ጥቅም የማግኘት መብታቸውን ያልተጠቀሙበት ለምንድነው?\n",
|
|
"body": "ለክርስቶስ ወንጌል እንቅፋት እንዳይሆኑ ጳውሎስና ሐዋርያቱ በዚህ መብት አልተጠቀሙም፡፡ "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ወንጌልን የሚሰብኩ ሰዎችን በተመለከተ ጌታ የሰጠው ትእዛዝ ምንድነው?\n",
|
|
"body": "ወንጌልን የሚሰብኩ ለኑሮ የሚያስፈልጋቸውን ከወንጌል እንዲያገኙ ጌታ አዝዞአል፡፡ "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ወንጌልን የሚሰብኩ ሰዎችን በተመለከተ ጌታ የሰጠው ትእዛዝ ምንድነው?\n",
|
|
"body": "ወንጌልን የሚሰብኩ ለኑሮ የሚያስፈልጋቸውን ከወንጌል እንዲያገኙ ጌታ አዝዞአል፡፡ "
|
|
}
|
|
] |