10 lines
651 B
Plaintext
10 lines
651 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ጳውሎስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሰጠው ድንጋጌ ምንድነው?\n",
|
|
"body": "ድንጋጌው፣ እያንዳንዱ ሰው ጌታ እንደ ወሰነለት፤ እያንዳንዱም እግዚአብሔር እንደ ጠራው ይኑር የሚል ነው፡፡ "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ላልተገረዙትና ለተገረዙት ጳውሎስ የሚሰጠው ምክር ምንድነው?\n",
|
|
"body": "ጳውሎስ ያልተገረዘው መገረዝ እንደሌለበት፣ የተገረዘውም የግርዘቱን ምልክት ለማስወገድ መሞከር እንደሌለበት ይናገራል፡፡ \n"
|
|
}
|
|
] |