am_1co_tq/04/17.txt

10 lines
619 B
Plaintext

[
{
"title": "ጳውሎስ ጢሞቴዎስን ወደ ቆሮንቶስ አማኞች የላከው ምን እንዲያሳስባቸው ነው?\n",
"body": "ጰውሎስ ጢሞቴዎስን ወደ ቆሮንቶስ አማኞች የላከው በክርስቶስ ያለውን የሕይወት አካሄዱን እንዲያሳስባቸው ነበር፡፡"
},
{
"title": "የአንዳንድ የቆሮንቶስ አማኞች ተግባር ምን ነበር?\n",
"body": "አንዳንዶቹ እብሪተኞች ነበሩ፤ ጳውሎስ ወደ እነርሱ እንደማይመጣ በማሰብ ነበር የሚኖሩት፡፡ "
}
]